ወጣቱ ትውልድ የተማረና ሃገር ተረካቢ ትውልድ እንዲሆን በመማር ሂደቱ የሚገጥሙትን ችግሮች እንዴት ባለ መልኩ እየፈታን ከመምህራና ወላጆች ጋር ተጣምሮ መሄድ እንዳለበት መንገድ ማመላከት፣ ት/ቤት ሌላው ትንሿ ኢትዮጵያ እንደመሆኑ መጠን እዛ በሚቆይበት ግዜ በቀጣይ ሃገር እንዴት መገንባት እንደሚችል ተጠናክረው የሚወጡበትን መንገድ እንዲይዙ ለማስቻል በቀጣይነት ከሚኒ ሚዲያው ጋር በመቀናጀት የሚሰራ
ቅዳሜ ረፋድ
ከ4፡00 እስከ 5፡00